google2b57bc78837a8270.html

ኅብስተ ሕይወት - በዲያቆን አሸናፊ መኮንን

Hibist2.jpg
Hibist1.jpg
Hibist2.jpg
Hibist1.jpg

ኅብስተ ሕይወት - በዲያቆን አሸናፊ መኮንን

$15.00

“….እየመጣ ያለው ትውልድ የራሱን አገር ቋንቋ የማያውቅ ፤ ቴክኖሎጂ ላይ ጥገኛ የሆነ ፤ ሁሉን ነገር በሳይንሳዊ መንገድ ማረጋገጥ የሚፈልግ ፤ ራስ ተኮር የሆነ ፤ ጥያቄ የሚያበዛ ፤ ያለ አመክንዮ የማይቀበል ፤ እሺ ብሎ ተደልሎ የማያልፍ ፤ ገደቡን ሲነኩበት የማይወድ ፤ ስለ ዓለም አቀፋዊነት የሚያቀነቅን ፤ በአገሩ ተቀምጦ በልቡ ግን የሄደ ፤ በባዕድ ምድር ላይ በሰው ባሕል የተዋጠ ፤ በመልካምና በስህተት መካከል ያለውን ድንበር መለየት ያልቻለ ፤ ኃጢአትን የሚፈታበት መዝገበ ቃላት እንኳ የሌለው ፤ እውነት አንጻራዊ ነው ብሎ የሚያምን ፤ …ሊሆን ይችላል፡፡….”

Quantity:
Add To Cart